መጽሐፍ ቅዱስ በአማርኛ
ብሉይ ኪዳን
- OT
ዘፍጥረት
GEN
ዘጸአት
EXO
ዘሌዋውያን
LEV
ዘህልቍ
NUM
ዘዳግም
DEU
ኢያሱ
JOS
መሣፍንት
JDG
ሩት
RUT
1ኛ ሳሙኤል
1SA
2ኛ ሳሙኤል
2SA
1ኛ ነገሥት
1KI
2ኛ ነገሥት
2KI
1ኛ ዜና መዋዕል
1CH
2ኛ ዜና መዋዕል
2CH
ዕዝራ
EZR
ነህምያ
NEH
አስቴር
EST
ኢዮብ
JOB
መዝ ዳዊት
PSA
ምሳሌ
PRO
መክብብ
ECC
መኃልየ መኃልይ
SOS
ኢሳይያስ
ISA
ኤርምያስ
JER
ሰቆቃው ኤርምያስ
LEM
ሕዝቅኤል
EZA
DAN
ሆሴዕ
HOS
ኢዮኤል
JOE
አሞጽ
AMO
አብድዩ
OBA
ዮናስ
JON
ሚክያስ
MIC
ናሆም
NAH
ዕንባቆም
HAB
ሶፎንያስ
ZEP
ሐጌ
HAG
ዘካርያስ
ZEC
ሚልክያ
MAL
አዲስ ኪዳን
- NT
ማቴዎስ
MAT
ማርቆስ
MAR
ሉቃስ
LUK
ወንጌል ዮሐንስ
JOH
ሐዋርያት ሥራ
ACT
ሮሜ
ROM
1ኛ ቆሮንቶስ
1CO
2ኛ ቆሮንቶስ
2CO
ገላትያ
GAL
ኤፌሶን
EPH
ፊልጲ
PHP
ቆላስይስ
COL
1ኛ ተሰሎንቄ
1TH
2ኛ ተሰሎንቄ
2TH
1ኛ ጢሞቴዎስ
1TI
2ኛ ጢሞቴዎስ
2TI
ቲቶ
TIT
ፊልሞና
PHI
ዕብራውያን
HEB
ያዕቆብ
JAM
1ኛ ጴጥሮስ
1PE
2ኛ ጴጥሮስ
2PE
1ኛ ዮሐንስ
1JO
2ኛ የዮሐንስ
2JO
3ኛ የዮሐንስ
3JO
ይሁዳ
JUD
ዮሐንስ ራእይ
REV
Search
ትግርኛ
About
ዘፍጥረት
10
- Genesis 10
«
‹
10
1
2
3
4
5
6
7
8
9
10
11
12
13
14
15
16
17
18
19
20
21
22
23
24
25
26
27
28
29
30
31
32
33
34
35
36
37
38
39
40
41
42
43
44
45
46
47
48
49
50
›
»
1
የኖኅ ልጆች የሴም የካም የያፌት ትውልድ ይህ ነው፤ ከጥፋት ውኃም በኋላ ልጆች ተወለዱላቸው።
2
የያፌት ልጆች ጋሜር፥ ማጎግ፥ ማዴ፥ ያዋን፥ ይልሳ፥ ቶቤል፥ ሞሳሕ፥ ቴራስ ናቸው።
Related
1ዜና
1:5
-
የያፌት ልጆች፤
...
ሕዝ
38:6
-
ጋሜርንና ጭፍሮ
...
ሕዝ
38:2
-
የሰው ልጅ ሆይ
...
2ነገ
17:6
-
በሆሴዕ በዘጠኝ
...
ኢሳ
66:19
-
በመካከላቸውም
...
3
የጋሜርም ልጆች አስከናዝ፥ ሪፋት፥ ቴርጋማ ናቸው።
Related
ኤር
51:27
-
በምድር ላይ ዓ
...
ሕዝ
27:14
-
ከቴርጋማ ቤትም
...
1ዜና
1:6
-
ያዋን፥ ቶቤል፥
...
4
የያዋንም ልጆች ኤሊሳ፥ ተርሴስ፥ ኪቲም፥ ሮድኢ ናቸው።
Related
ዘህ
24:24
-
ከኪቲም ዳርቻ
...
1ዜና
1:7
-
የጋሜርም ልጆች
...
ሕዝ
27:12
-
ከብልጥግናሽ ሁ
...
ሕዝ
27:25
-
የተርሴስ መርከ
...
5
ከእነዚህም የአሕዛብ ደሴቶች ሁሉ በየምድራቸው በየቋንቋቸው በየነገዳቸው በየሕዝባቸው ተከፋፈሉ።
6
የካምም ልጆች ኩሽ፥ ምጽራይም፥ ፉጥ፥ ከነዓን ናቸው።
Related
ዘፍ
9:18
-
ከመርከብ የወጡ
...
1ዜና
1:8
-
የካምም ልጆች፤
...
7
የኩሽም ልጆች ሳባ፥ ኤውላጥ፥ ሰብታ፥ ራዕማ፥ ሰበቃታ ናቸው። የራዕማ ልጆችም ሳባ፥ ድዳን ናቸው።
Related
ኢሳ
21:13
-
ስለ ዓረብ የተ
...
1ዜና
1:9
-
የኩሽም ልጆች፤
...
ኢሳ
43:3
-
እኔ የእስራኤል
...
ሕዝ
27:22
-
የሳባና የራዕማ
...
8
ኩሽም ናምሩድን ወለደ፤ እርሱም በምድር ላይ ኃያል መሆንን ጀመረ።
Related
1ዜና
1:10
-
ኩሽም ናምሩድን
...
9
እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ ነበረ፤ ስለዚህም። በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ እንደ ናምሩድ ተባለ።
10
የግዛቱም መጀመሪያ በሰናዖር አገር ባቢሎን፥ ኦሬክ፥ አርካድ፥ ካልኔ ናቸው።
Related
ዳን
1:2
-
ጌታም የይሁዳን
...
ዘፍ
11:9
-
ስለዚህም ስምዋ
...
ዘፍ
11:2
-
ከምሥራቅም ተነ
...
ዘፍ
14:1
-
በሰናዖር ንጉሥ
...
11
አሦርም ከዚያች አገር ወጣ፤ ነነዌን፥ የረሆቦትን ከተማ፥ ካለህን፥
Related
ሚክ
5:6
-
የአሦርንም አገ
...
12
በነነዌና በካለህ መካከልም ሬሴንን ሠራ፤ እርስዋም ታላቂቱ ከተማ ናት።
13
ምጽራይምም ሉዲምን፥ ዐናሚምን፥ ላህቢምን፥ ነፍታሌምን፥ ፈትሩሲምን፥
Related
1ዜና
1:11
-
ምጽራይምም ሉዲ
...
14
ከእነርሱ የፍልስጥኤም ሰዎች የወጡባቸውን ከስሉሂምን፥ ቀፍቶሪምንም ወለደ።
Related
1ዜና
1:12
-
ነፍተሂምን፥ ፈ
...
15
ከነዓንም የበኵር ልጁን ሲዶንን፥ ኬጢያውያንንም፥
Related
ዘፍ
23:3
-
አብርሃምም ከሬ
...
1ዜና
1:13
-
ከነዓንም የበኵ
...
ዘፍ
15:20
-
ቀድሞናውያንንም
...
16
ኢያቡሳውያንንም፥ አሞራውያንንም፥
Related
1ዜና
1:14
-
ኬጢን፥ ኢያቡሳ
...
17
ጌርጌሳውያንንም፥ ኤዊያውያንንም፥
Related
1ዜና
1:15
-
ጌርጌሳዊውን፥
...
18
ዐሩኬዎንንም፥ ሲኒንም፥ አራዴዎንንም፥ ሰማሪዎንንም፥ አማቲንም ወለደ። ከዚህም በኋላ የከነዓናውያን ነገድ ተበተኑ።
Related
1ዜና
1:16
-
ሲኒያዊውን፥ አ
...
19
የከነዓናውያንም ወሰን ከሲዶን አንሥቶ ወደ ጌራራ በኩል ሲል እስከ ጋዛ ድረስ ነው፤ ወደ ሰዶምና ወደ ገሞራ፥ ወደ አዳማና ወደ ሰቦይም በኩልም ሲል እስከ ላሣ ድረስ ነው።
Related
ዘፍ
14:2
-
ከሰዶም ንጉሥ
...
20
የካም ልጆች በየነገዳቸውና በየቋንቋቸው፥ በየምድራችውና በየሕዝባቸው እነዚህ ናቸው።
21
ለሴምም ደግሞ ልጆች ተወለዱለት፤ እርሱም የያፌት ታላቅ ወንድምና የዔቦር ልጆች ሁሉ አባት የሆነ ነው።
Related
ዘህ
24:24
-
ከኪቲም ዳርቻ
...
22
የሴምም ልጆች ኤላም፥ አሦር፥ አርፋክስድ፥ ሉድ፥ አራም ናቸው።
Related
ዘፍ
14:1
-
በሰናዖር ንጉሥ
...
ዘፍ
14:9
-
የኤላምን ንጉሥ
...
ዘፍ
11:10
-
የሴም ትውልድ
...
ዘህ
24:22
-
ነገር ግን አሦ
...
1ዜና
1:17
-
የሴምም ልጆች፤
...
23
የአራምም ልጆች ዑፅ፥ ሁል፥ ጌቴር፥ ሞሶሕ ናቸው።
Related
ኢዮ
1:1
-
ዖፅ በሚባል አ
...
ኤር
25:20
-
የተደባለቀውንም
...
1ዜና
1:17
-
የሴምም ልጆች፤
...
24
አርፋክስድም ቃይንምን ወለደ፤ ቃይንምም ሳላን፥ ሳላም ዔቦርን ወለደ።
Related
ሉቃ
3:35
-
የናኮር ልጅ፥
...
1ዜና
1:18
-
አርፋክስድም ቃ
...
25
ለዔቦርም ሁለት ልጆች ተወለዱለት፤ የአንደኛው ስሙ ፋሌቅ ነው፥ ምድር በዘመኑ ተከፍላለችና፤ የወንድሙም ስም ዮቅጣን ነው።
26
ዮቅጣንም ኤልሞዳድን፥ ሣሌፍንም፥ ሐስረሞትንም፥
Related
1ዜና
1:20
-
ዮቅጣንም አልሞ
...
27
ያራሕንም፥ ሀዶራምንም፥ አውዛልንም፥
Related
1ዜና
1:21
-
ሣሌፍን፥ ሐስረ
...
28
ደቅላንም፥ ዖባልንም፥ አቢማኤልንም፥
Related
1ዜና
1:22
-
አውዛልን፥ ደቅ
...
29
ሳባንም፥ ኦፊርንም፥ ኤውላጥንም፥ ዩባብንም ወለደ፤ እነዚህ ሁሉ የዮቅጣን ልጆች ናቸው።
Related
1ዜና
1:23
-
ሳባን፥ ኦፊርን
...
30
ስፍራቸውም ከማሴ አንሥቶ ወደ ስፋር ሲል እስከ ምሥራቅ ተራራ ድረስ ነው።
31
የሴም ልጆች በየነገዳቸውና በየቋንቋቸው፥ በየምድራቸውና በየሕዝባቸው እነዚህ ናቸው።
32
የኖኅ የልጆቹ ነገዶች እንደ ትውልዳቸው በየሕዝባቸው እነዚህ ናቸው። አሕዛብም ከጥፋት ውኃ በኋላ በምድር ላይ ከእነዚህ ተከፋፈሉ። a
Related
ዘፍ
9:1
-
እግዚአብሔርም
...
«
‹
10
1
2
3
4
5
6
7
8
9
10
11
12
13
14
15
16
17
18
19
20
21
22
23
24
25
26
27
28
29
30
31
32
33
34
35
36
37
38
39
40
41
42
43
44
45
46
47
48
49
50
›
»
1
Now this is the history of the generations of the sons of Noah and of Shem, Ham, and Japheth. Sons were born to them after the flood.
2
The sons of Japheth: Gomer, Magog, Madai, Javan, Tubal, Meshech, and Tiras.
3
The sons of Gomer: Ashkenaz, Riphath, and Togarmah.
4
The sons of Javan: Elishah, Tarshish, Kittim, and Dodanim.
5
Of these were the islands of the nations divided in their lands, everyone after his language, after their families, in their nations.
6
The sons of Ham: Cush, Mizraim, Put, and Canaan.
7
The sons of Cush: Seba, Havilah, Sabtah, Raamah, and Sabteca. The sons of Raamah: Sheba and Dedan.
8
Cush became the father of Nimrod. He began to be a mighty one in the earth.
9
He was a mighty hunter before Yahweh. Therefore it is said, "Like Nimrod, a mighty hunter before Yahweh."
10
The beginning of his kingdom was Babel, Erech, Accad, and Calneh, in the land of Shinar.
11
Out of that land he went forth into Assyria, and built Nineveh, Rehoboth Ir, Calah,
12
and Resen between Nineveh and Calah (the same is the great city).
13
Mizraim became the father of Ludim, Anamim, Lehabim, Naphtuhim,
14
Pathrusim, Casluhim (which the Philistines descended from), and Caphtorim.
15
Canaan became the father of Sidon (his firstborn), Heth,
16
the Jebusite, the Amorite, the Girgashite,
17
the Hivite, the Arkite, the Sinite,
18
the Arvadite, the Zemarite, and the Hamathite. Afterward the families of the Canaanites were spread abroad.
19
The border of the Canaanites was from Sidon, as you go toward Gerar, to Gaza; as you go toward Sodom, Gomorrah, Admah, and Zeboiim, to Lasha.
20
These are the sons of Ham, after their families, after their languages, in their lands, in their nations.
21
To Shem, the father of all the children of Eber, the elder brother of Japheth, to him also were children born.
22
The sons of Shem: Elam, Asshur, Arpachshad, Lud, and Aram.
23
The sons of Aram: Uz, Hul, Gether, and Mash.
24
Arpachshad became the father of Shelah. Shelah became the father of Eber.
25
To Eber were born two sons. The name of the one was Peleg, for in his days the earth was divided. His brother''s name was Joktan.
26
Joktan became the father of Almodad, Sheleph, Hazarmaveth, Jerah,
27
Hadoram, Uzal, Diklah,
28
Obal, Abimael, Sheba,
29
Ophir, Havilah, and Jobab. All these were the sons of Joktan.
30
Their dwelling was from Mesha, as you go toward Sephar, the mountain of the east.
31
These are the sons of Shem, after their families, after their languages, in their lands, after their nations.
32
These are the families of the sons of Noah, after their generations, in their nations. Of these were the nations divided in the earth after the flood.
Back to top
Page design based on
Bootstrap
theme
All right Reserved. geezexperience.com
more info