መጽሐፍ ቅዱስ በአማርኛ
ብሉይ ኪዳን
- OT
ዘፍጥረት
GEN
ዘጸአት
EXO
ዘሌዋውያን
LEV
ዘህልቍ
NUM
ዘዳግም
DEU
ኢያሱ
JOS
መሣፍንት
JDG
ሩት
RUT
1ኛ ሳሙኤል
1SA
2ኛ ሳሙኤል
2SA
1ኛ ነገሥት
1KI
2ኛ ነገሥት
2KI
1ኛ ዜና መዋዕል
1CH
2ኛ ዜና መዋዕል
2CH
ዕዝራ
EZR
ነህምያ
NEH
አስቴር
EST
ኢዮብ
JOB
መዝ ዳዊት
PSA
ምሳሌ
PRO
መክብብ
ECC
መኃልየ መኃልይ
SOS
ኢሳይያስ
ISA
ኤርምያስ
JER
ሰቆቃው ኤርምያስ
LEM
ሕዝቅኤል
EZA
DAN
ሆሴዕ
HOS
ኢዮኤል
JOE
አሞጽ
AMO
አብድዩ
OBA
ዮናስ
JON
ሚክያስ
MIC
ናሆም
NAH
ዕንባቆም
HAB
ሶፎንያስ
ZEP
ሐጌ
HAG
ዘካርያስ
ZEC
ሚልክያ
MAL
አዲስ ኪዳን
- NT
ማቴዎስ
MAT
ማርቆስ
MAR
ሉቃስ
LUK
ወንጌል ዮሐንስ
JOH
ሐዋርያት ሥራ
ACT
ሮሜ
ROM
1ኛ ቆሮንቶስ
1CO
2ኛ ቆሮንቶስ
2CO
ገላትያ
GAL
ኤፌሶን
EPH
ፊልጲ
PHP
ቆላስይስ
COL
1ኛ ተሰሎንቄ
1TH
2ኛ ተሰሎንቄ
2TH
1ኛ ጢሞቴዎስ
1TI
2ኛ ጢሞቴዎስ
2TI
ቲቶ
TIT
ፊልሞና
PHI
ዕብራውያን
HEB
ያዕቆብ
JAM
1ኛ ጴጥሮስ
1PE
2ኛ ጴጥሮስ
2PE
1ኛ ዮሐንስ
1JO
2ኛ የዮሐንስ
2JO
3ኛ የዮሐንስ
3JO
ይሁዳ
JUD
ዮሐንስ ራእይ
REV
Search
ትግርኛ
About
መዝ ዳዊት
136
- Psalms 136
«
‹
136
1
2
3
4
5
6
7
8
9
10
11
12
13
14
15
16
17
18
19
20
21
22
23
24
25
26
27
28
29
30
31
32
33
34
35
36
37
38
39
40
41
42
43
44
45
46
47
48
49
50
51
52
53
54
55
56
57
58
59
60
61
62
63
64
65
66
67
68
69
70
71
72
73
74
75
76
77
78
79
80
81
82
83
84
85
86
87
88
89
90
91
92
93
94
95
96
97
98
99
100
101
102
103
104
105
106
107
108
109
110
111
112
113
114
115
116
117
118
119
120
121
122
123
124
125
126
127
128
129
130
131
132
133
134
135
136
137
138
139
140
141
142
143
144
145
146
147
148
149
150
›
»
1
እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
Related
መዝ
118:1
-
እግዚአብሔርን
...
መዝ
100:5
-
እግዚአብሔር ቸ
...
1ዜና
16:41
-
ምህረቱም ለዘላ
...
2ዜና
20:21
-
ከሕዝቡም ጋር
...
1ዜና
16:34
-
ቸር ነውና፥ ም
...
ዕዝ
3:11
-
ደግሞ። ቸር ነ
...
2
የአማልክትን አምላክ አመስግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
Related
ዘዳ
10:16-17
-
እንግዲህ አምላ
...
3
የጌቶችን ጌታ አመስግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
4
እርሱ ብቻውን ታላቅ ተኣምራትን ያደረገ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
ዘጸ
15:11
-
አቤቱ፥ በአማል
...
መዝ
72:18
-
ብቻውን ተአምራ
...
ዘጸ
34:10
-
እርሱም አለው።
...
መዝ
40:5
-
አቤቱ አምላኬ፥
...
ዘዳ
6:22
-
እግዚአብሔርም
...
ኢዮ
9:10
-
የማይመረመረውን
...
5
ሰማያትን በብልሃት የሠራ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
ምሳ
3:19
-
እግዚአብሔር በ
...
መዝ
104:24
-
አቤቱ፥ ሥራህ
...
6
ምድርን በውኃ ላይ ያጸና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
መዝ
24:2
-
እርሱ በባሕሮች
...
ኢሳ
42:5
-
ሰማያትን የፈጠ
...
ኢሳ
44:24
-
ከማኅፀን የሠራ
...
7
ብቻውን ታላላቅ ብርሃናትን የሠራ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
ዘፍ
1:16
-
እግዚአብሔርም
...
ኤር
31:35
-
ስሙ የሠራዊት
...
8
ለፀሐይ ቀንን ያስገዛው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
9
ለጨረቃና ለከዋክብትም ሌሊትን ያስገዛቸው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
10
ከበኵራቸው ጋር ግብጽን የመታ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
መዝ
105:36
-
የአገራቸውንም
...
ዘጸ
12:29
-
እንዲህም ሆነ፤
...
ዘጸ
4:23
-
እስራኤል የበኵ
...
ዘጸ
11:5
-
በግብፅም አገር
...
11
እስራኤልንም ከመካከላቸው ያወጣ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
ዘጸ
6:6
-
ስለዚህም ለእስ
...
12
በጸናች እጅ በተዘረጋችም ክንድ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
ዘዳ
4:34
-
አምላካችሁ እግ
...
ዘጸ
6:6
-
ስለዚህም ለእስ
...
ዘዳ
5:15
-
አንተም በግብፅ
...
ዘዳ
7:19
-
አምላክህ እግዚ
...
ዘዳ
9:29
-
እነርሱም በታላ
...
ዘዳ
11:2
-
የአምላካችሁን
...
2ነገ
17:36
-
ነገር ግን በታ
...
2ዜና
6:32
-
ከሕዝብህም ከእ
...
ኤር
32:17
-
አቤቱ ጌታ እግ
...
13
የኤርትራን ባሕር በየክፍሉ የከፈለ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
ዘጸ
14:21
-
ሙሴም በባሕሩ
...
14
እስራኤልን በመካከሉ ያሳለፈ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
15
ፈርዖንንና ሠራዊቱን በኤርትራ ባሕር የጣለ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
16
ሕዝቡን በምድረ በዳ የመራ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
ዘጸ
13:18
-
ነገር ግን እግ
...
ዘዳ
8:15
-
እባብና ጊንጥ
...
ዘዳ
8:2
-
አምላክህ እግዚ
...
17
ታላላቅ ነገሥታትን የመታ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
18
ብርቱዎችንም ነገሥታት የገደለ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
19
የአሞራውያንን ንጉሥ ሴዎንን፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
ዘዳ
2:30
-
የሐሴቦን ንጉሥ
...
20
የባሳንን ንጉሥ ዐግን፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
ዘዳ
3:1
-
ተመልሰን በባሳ
...
21
ምድራቸውን ርስት አድርጎ የሰጠ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
መዝ
44:3
-
በሰይፋቸው ምድ
...
ዘጸ
6:8
-
ለአብርሃምና ለ
...
22
ለባሪያው ለእስራኤል ርስት፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
23
እኛን በመዋረዳችን አስቦናልና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
ሉቃ
1:48
-
የባሪያይቱን ው
...
መዝ
103:14
-
ፍጥረታችንን እ
...
መዝ
106:45
-
ለእነርሱም ኪዳ
...
24
ከጠላቶቻችንም እጅ አድኖናልና፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
Related
መዝ
106:43
-
ብዙ ጊዜ አዳና
...
ሉቃ
1:71
-
ማዳኑም ከወደረ
...
መሣ
6:9
-
ከግብፃውያንም
...
ነህ
9:28
-
ባረፉም ጊዜ ተ
...
25
ለሥጋ ሁሉ ምግብን የሚሰጥ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
Related
ኢዮ
36:31
-
በእነዚህ በአሕ
...
ዘፍ
1:29
-
እግዚአብሔርም
...
26
የሰማይን አምላክ አመስግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
Related
ዳን
2:17-18
-
የዚያን ጊዜም
...
ዘፍ
24:3
-
እጅህን ከጭኔ
...
ዘፍ
24:7
-
ከአባቴ ቤት ከ
...
2ዜና
36:23
-
የሰማይ አምላክ
...
ዕዝ
1:2
-
የፋርስ ንጉሥ
...
ዕዝ
5:11
-
እንደዚህም ብለ
...
ነህ
1:4
-
ይህንም ቃል በ
...
«
‹
136
1
2
3
4
5
6
7
8
9
10
11
12
13
14
15
16
17
18
19
20
21
22
23
24
25
26
27
28
29
30
31
32
33
34
35
36
37
38
39
40
41
42
43
44
45
46
47
48
49
50
51
52
53
54
55
56
57
58
59
60
61
62
63
64
65
66
67
68
69
70
71
72
73
74
75
76
77
78
79
80
81
82
83
84
85
86
87
88
89
90
91
92
93
94
95
96
97
98
99
100
101
102
103
104
105
106
107
108
109
110
111
112
113
114
115
116
117
118
119
120
121
122
123
124
125
126
127
128
129
130
131
132
133
134
135
136
137
138
139
140
141
142
143
144
145
146
147
148
149
150
›
»
1
Give thanks to Yahweh, for he is good; for his loving kindness endures forever.
2
Give thanks to the God of gods; for his loving kindness endures forever.
3
Give thanks to the Lord of lords; for his loving kindness endures forever:
4
To him who alone does great wonders; for his loving kindness endures forever:
5
To him who by understanding made the heavens; for his loving kindness endures forever:
6
To him who spread out the earth above the waters; for his loving kindness endures forever:
7
To him who made the great lights; for his loving kindness endures forever:
8
The sun to rule by day; for his loving kindness endures forever;
9
The moon and stars to rule by night; for his loving kindness endures forever:
10
To him who struck down the Egyptian firstborn; for his loving kindness endures forever;
11
And brought out Israel from among them; for his loving kindness endures forever;
12
With a strong hand, and with an outstretched arm; for his loving kindness endures forever:
13
To him who divided the Red Sea apart; for his loving kindness endures forever;
14
And made Israel to pass through the midst of it; for his loving kindness endures forever;
15
But overthrew Pharaoh and his army in the Red Sea ; for his loving kindness endures forever:
16
To him who led his people through the wilderness; for his loving kindness endures forever:
17
To him who struck great kings; for his loving kindness endures forever;
18
And killed mighty kings; for his loving kindness endures forever:
19
Sihon king of the Amorites; for his loving kindness endures forever;
20
Og king of Bashan; for his loving kindness endures forever;
21
And gave their land as an inheritance; for his loving kindness endures forever;
22
Even a heritage to Israel his servant; for his loving kindness endures forever:
23
Who remembered us in our low estate; for his loving kindness endures forever;
24
And has delivered us from our adversaries; for his loving kindness endures forever:
25
Who gives food to every creature; for his loving kindness endures forever.
26
Oh give thanks to the God of heaven; for his loving kindness endures forever.
Back to top
Page design based on
Bootstrap
theme
All right Reserved. geezexperience.com
more info