መጽሐፍ ቅዱስ በአማርኛ
ብሉይ ኪዳን
- OT
ዘፍጥረት
GEN
ዘጸአት
EXO
ዘሌዋውያን
LEV
ዘህልቍ
NUM
ዘዳግም
DEU
ኢያሱ
JOS
መሣፍንት
JDG
ሩት
RUT
1ኛ ሳሙኤል
1SA
2ኛ ሳሙኤል
2SA
1ኛ ነገሥት
1KI
2ኛ ነገሥት
2KI
1ኛ ዜና መዋዕል
1CH
2ኛ ዜና መዋዕል
2CH
ዕዝራ
EZR
ነህምያ
NEH
አስቴር
EST
ኢዮብ
JOB
መዝ ዳዊት
PSA
ምሳሌ
PRO
መክብብ
ECC
መኃልየ መኃልይ
SOS
ኢሳይያስ
ISA
ኤርምያስ
JER
ሰቆቃው ኤርምያስ
LEM
ሕዝቅኤል
EZA
DAN
ሆሴዕ
HOS
ኢዮኤል
JOE
አሞጽ
AMO
አብድዩ
OBA
ዮናስ
JON
ሚክያስ
MIC
ናሆም
NAH
ዕንባቆም
HAB
ሶፎንያስ
ZEP
ሐጌ
HAG
ዘካርያስ
ZEC
ሚልክያ
MAL
አዲስ ኪዳን
- NT
ማቴዎስ
MAT
ማርቆስ
MAR
ሉቃስ
LUK
ወንጌል ዮሐንስ
JOH
ሐዋርያት ሥራ
ACT
ሮሜ
ROM
1ኛ ቆሮንቶስ
1CO
2ኛ ቆሮንቶስ
2CO
ገላትያ
GAL
ኤፌሶን
EPH
ፊልጲ
PHP
ቆላስይስ
COL
1ኛ ተሰሎንቄ
1TH
2ኛ ተሰሎንቄ
2TH
1ኛ ጢሞቴዎስ
1TI
2ኛ ጢሞቴዎስ
2TI
ቲቶ
TIT
ፊልሞና
PHI
ዕብራውያን
HEB
ያዕቆብ
JAM
1ኛ ጴጥሮስ
1PE
2ኛ ጴጥሮስ
2PE
1ኛ ዮሐንስ
1JO
2ኛ የዮሐንስ
2JO
3ኛ የዮሐንስ
3JO
ይሁዳ
JUD
ዮሐንስ ራእይ
REV
Search
ትግርኛ
About
ፊልሞና
1
- Philemon 1
«
‹
1
1
›
»
1
የክርስቶስ ኢየሱስ እስር ጳውሎስ ወንድሙም ጢሞቴዎስ፥ ለተወደደውና አብሮን ለሚሠራ ለፊልሞና፥
2
ለእኅታችንም ለአፍብያ፥ ከእኛም ጋር አብሮ ወታደር ለሆነ ለአርክጳ፥ በቤትህም ላለች ቤተ ክርስቲያን፤
3
ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
4-5
በጌታ በኢየሱስ ዘንድ በቅዱሳንም ሁሉ ዘንድ ስላለህ ስለ ፍቅርህና ስለ እምነትህ ሰምቼ፥ በጸሎቴ እያሳሰብሁ ሁልጊዜ አምላኬን አመሰግናለሁ፤
6
የእምነትህም ኅብረት፥ በእኛ ዘንድ ያለውን በጎ ነገር ሁሉ በማወቅ፥ ለክርስቶስ ኢየሱስ ፍሬ እንዲያፈራ እለምናለሁ፤
7
የቅዱሳን ልብ በአንተ ስራ ስለ ዐረፈ፥ ወንድሜ ሆይ፥ በፍቅርህ ብዙ ደስታንና መጽናናትን አግኝቼአለሁና።
8
ስለዚህ የሚገባውን አዝህ ዘንድ በክርስቶስ ምንም እንኳ ብዙ ድፍረት ቢኖረኝ፥
9
ይልቁንም እንደዚህ የሆንሁ እኔ ጳውሎስ ሽማግሌው፥ አሁንም ደግሞ የኢየሱስ ክርስቶስ እስር የሆንሁ፥ ስለ ፍቅር እለምናለሁ።
10-11
አስቀድሞ ስላልጠቀመህ፥ አሁን ግን ለእኔም ለአንተም ስለሚጠቅም በእስራቴ ስለ ወለድሁት ስለ ልጄ ስለ አናሲሞስ እለምንሃለሁ።
12
እርሱን እልከዋለሁ፤
13
አንተም ልቤ እንደሚሆን ተቀበለው። እኔስ በወንጌል እስራት ስለ አንተ እንዲያገለግለኝ ለራሴ ላስቀረው እፈቅድ ነበር፥
14
ነገር ግን በጎነትህ በፈቃድህ እንጂ በግድ እንዳይሆን፥ ሳልማከርህ ምንም እንኳ ላደርግ አልወደድሁም።
15
ተቀብለህ ለዘላለም እንድትይዘው ስለዚህ ምናልባት ለጊዜው ተለይቶሃልና፤
16
ከእንግዲህ ወዲህ እንደ ባሪያ አይሆንም፥ ነገር ግን ለእኔ በተለየ የተወደደ ወንድም ከሆነ፥ ለአንተማ ይልቅ በስጋውም በጌታም ዘንድ ከባሪያ የሚሻል የተወደደ ወንድም እንዴት አይሆንም።
17
እንግዲህ እንደ ባልንጀራ ብትቈጥረኝ፥ እንደ እኔ አድርገህ ተቀበለው።
18
በአንዳች ነገር የበደለህ ቢኖር ግን ወይም ብድር ያለበት እንደሆነ፥ ይህን በእኔ ላይ ቍጠር፤
19
እኔ ጳውሎስ። እኔ እመልሰዋለሁ ብዬ በእጄ እጽፋለሁ፤ ከዚህም በላይ ለእኔ የራስህ ደግሞ ብድር እንዳለብህ አልልህም።
20
አዎን፥ ወንድሜ ሆይ፥ በጌታ እኔ እንድጠቀምብህ ይሁን፤ በክርስቶስ ልቤን አሳርፍልኝ።
21
ከምልህ ይልቅ አብልጠህ እንድታደርግ አውቄ እንድትታዘዝም ታምኜ እጽፍልሃለሁ።
22
ደግሞ ከዚህም ጋር የማስተናገጃ ቤት አዘጋጅልኝ፤ በጸሎታችሁ ለእናንተ እንድሰጥ ተስፋ አደርጋለሁና።
23
በክርስቶስ ኢየሱስ ከእኔ ጋር የታሰረ ኤጳፍራ
24
አብረውኝም የሚሰሩ ማርቆስና አርስጥሮኮስ ዴማስም ሉቃስም ሰላምታ ያቀርቡልሃል።
25
የጌታችን የኢሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከመንፈሳችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።
«
‹
1
1
›
»
1
Paul, a prisoner of Christ Jesus, and Timothy our brother, to Philemon, our beloved fellow worker,
2
to the beloved Apphia, to Archippus, our fellow soldier, and to the assembly in your house:
3
Grace to you and peace from God our Father and the Lord Jesus Christ.
4
I thank my God always, making mention of you in my prayers,
5
hearing of your love, and of the faith which you have toward the Lord Jesus, and toward all the saints;
6
that the fellowship of your faith may become effective, in the knowledge of every good thing which is in us in Christ Jesus.
7
For we have much joy and comfort in your love, because the hearts of the saints have been refreshed through you, brother.
8
Therefore, though I have all boldness in Christ to command you that which is appropriate,
9
yet for love''s sake I rather beg, being such a one as Paul, the aged, but also a prisoner of Jesus Christ.
10
I beg you for my child, whom I have become the father of in my chains, Onesimus,
11
who once was useless to you, but now is useful to you and to me.
12
I am sending him back. Therefore receive him, that is, my own heart,
13
whom I desired to keep with me, that on your behalf he might serve me in my chains for the Good News.
14
But I was willing to do nothing without your consent, that your goodness would not be as of necessity, but of free will.
15
For perhaps he was therefore separated from you for a while, that you would have him forever,
16
no longer as a slave, but more than a slave, a beloved brother, especially to me, but how much rather to you, both in the flesh and in the Lord.
17
If then you count me a partner, receive him as you would receive me.
18
But if he has wronged you at all, or owes you anything, put that to my account.
19
I, Paul, write this with my own hand: I will repay it (not to mention to you that you owe to me even your own self besides).
20
Yes, brother, let me have joy from you in the Lord. Refresh my heart in the Lord.
21
Having confidence in your obedience, I write to you, knowing that you will do even beyond what I say.
22
Also, prepare a guest room for me, for I hope that through your prayers I will be restored to you.
23
Epaphras, my fellow prisoner in Christ Jesus, greets you,
24
as do Mark, Aristarchus, Demas, and Luke, my fellow workers.
25
The grace of our Lord Jesus Christ be with your spirit. Amen.
Back to top
Page design based on
Bootstrap
theme
All right Reserved. geezexperience.com
more info